Tuesday 3 May 2016

ከትንሣኤ እሁድ በኋላ ያሉ ዕለታት ስያሜ  ሰኞ ማዕዶት ይባላል፡-


ማዕዶት ማለት መሻገር ማለፍ ማለት ነው በዚህ ዕለት በፋሲካችን በክርስቶስ ትንሣኤ ከድቅድቅ ጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሃን ከሞት ወደ ሕይወት ከሲኦል ወደ ገነት ከሃሳር ወደ ክብር መሻገራችንን እናስባለን::  ይቆየን !

No comments:

Post a Comment