Tuesday 26 April 2016

ዕለተረቡዕ/እሮብ/


ሰሙነ ሕማማት ዕለተ ረቡዕ /እሮብ/
ይህ ዕለት ደግሞ የአይሁድ ሊቃነ ካህናትና ጸሐፍት ጌታን እንዴት መያዝ እንደሚችሉ ምክር የጀመሩበት ቀን ነው፡፡ በዚህም ምክንያት ዕለቱ" የምክር ቀን" በመባል ይጠራል፡፡" መልካም መዓዛ ያለው" እና "የእንባ"ቀንም ይባላል። ምክንያቱም ማርያም ዕንተ እፍረት ዋጋው ብዙ የሆነ ሽቶ ጌታችንን በመቀባታና ስለ ሀጥያቷ ስቅስቅ ብላ በማልቀሷ ይህንን ስያሜ ተሰጠ። ማቴ 263_13 ማር 14 1_11 ሉቃ 223_6


No comments:

Post a Comment